Épisodes

  • የሕዳር 11 ቀን 2018 የዜና መፅሔት
    Nov 20 2025
    በኢትዮጵያ የፀጥታ እና የፖለቲካ ጥያቄዎች መልስ ካላገኙ ቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ ምርጫ ሊሆን አይችልም ሲሉ የኦፌኮ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ለዶቼቬለ ተናግረዋል። በደቡብ ወሎ ዞን ሐይቅ እና ዉጫሌ ከተሞች አቅራቢያ የተጠለሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ አቅርበዋል። እናት ፓርቲ ፣ከተጣመርኩበት «ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት» ከተባለው ቅንጅት፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰርዞኛል ሲል ወቅሷል። እነዚህና የአውሮፓ ኅብረት አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ዛሬ ያካሄዱት ስብሰባ የዛሬው የዜና መጽሔት ዝግጅታችን የሚያተኩርባቸው ጉዳዮች ናቸው።
    Voir plus Voir moins
    25 min
  • የህዳር 10 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
    Nov 19 2025
    የዕለቱ መጽሔታችን ሦስት ርዕሰ ጉዳዮችን በቅደም ተከተል ያስደምጣል። ከምርጫ በፊት ሰላም እንዲሰፍን ፣የታሰሩ ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞች እንዲፈቱ መጠየቁ፣ ዩናይትድ ስቴትስና ሳዑዲ አረቢያ በንግድ፣ በቴክኖሎጂ፣ በጦር መሳሪያ ሽያጭና በመከላከያ ያላቸዉን ትብብር ለማጠናከር መስማማታቸው፣ እንዲሁም የጄፌሪ ኤፕስታይን የወሲብ ቅሌት ሰነድ ይፋ እንዲሆን መወሰኑ እና አንድምታውን የተመለከቱ ዘገባዎች በዝርዝር የሚቀርቡ ርዕሰ ጉዳዮቻችን ናቸው ።
    Voir plus Voir moins
    17 min
  • የዜና መጽሔት፤ ኅዳር 9 ቀን 2018 ማክሰኞ
    20 min
  • የኅዳር 8 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
    Nov 17 2025
    የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምክክር የገጠሙት ተግዳሮቶች “ፖለቲካዊ መፍትሔ ያስፈልጋቸዋል”መባሉ ቢያንስ አምስት ኢትዮጵያዊያን በአንድ ሳምንት ውስጥ ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ ተገድለዋል የጋዜጠኛ እና ደራሲ ዜናነህ መኮንን 1ኛ ዓመት መታሰቢያ
    Voir plus Voir moins
    16 min
  • የሕዳር 5 ቀን 2018 የዜና መፅሔት
    Nov 14 2025
    የዓለም ዜናን በሚከተለው የዜና መጽሔት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጂንካ ከተማ መከሰቱ የተሰማው የ«ቫይራል ሄመሬጂክ ፊቨር» ጉዳይ ፣ በታንዛኒያ ምርጫ ከደረሰው ግጭት በኋላ ፖሊስ ስለወሰዳቸው ርምጃዎች የወጡ አዳዲስ መረጃዎች እንዲሁም በጀርመን የታሰበው ፈቃደኛነትን መሠረት ያደረገ ብሔራዊ ውትድርና የተሰኙት ርዕሶች ይተነተናሉ
    Voir plus Voir moins
    15 min
  • የሕዳር 4 ቀን 2018 ዓ.ም የዜና መፅሔት
    Nov 13 2025
    በዜና መፅሔቱ በጅንካ ከተማ የተከሰተው በሽታ፤ ፈረንሳይ የዛሬ 10 ዓመት የበርካቶችን ሕይወት የቀጠፉ የሽብር ጥቃቶች የተፈጸሙበትን ዕለት አስባ መዋሉዋ እንዲሁም የኢራንና የዓለም የአቶሚክ ተቆጣጣሪ ድርጅት ዉዝግብን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል።
    Voir plus Voir moins
    20 min
  • የህዳር 3 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
    Nov 12 2025
    የዓለም ዜናን በሚከተለው የዜና መፅሔት ፣ ተቃውሚ ፓርቲዎች ከመጭው የኢትዮጵያ ምርጫ በፊት ምቹ ሁኔታ እንዲፈጠር መጠየቃቸውን ፣ ኢትዮጵያ COP32 እንድታስተናግድ መመረጧን ፣ የተባበሩት አረብ ኢመሬቶች በሌሎች ሀጋራት ያላትን ተፅዕኖ እንዲሁም የትራምፕ አስተዳደር አዳዲስ የስደተኞች ፖሊሲዎችና አንደምታቸውን የሚያስቃኙ አራት ዘገባዎች አሉን
    Voir plus Voir moins
    19 min
  • የኅዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
    18 min